በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአበርገለ የጭላ ወረዳ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ የገለጸው አስተዳደሩ ረጂዎችን ተማፀነ


በአበርገለ የጭላ ወረዳ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ የገለጸው አስተዳደሩ ረጂዎችን ተማፀነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

በአበርገለ የጭላ ወረዳ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ የገለጸው አስተዳደሩ ረጂዎችን ተማፀነ

በትግራይ ክልል ማእከላዊ ዞን አበርገለ የጭላ ወረዳ፣ ባለፉት ኹለት ወራት ከመንፈቅ ውስጥ፣ 46 ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ፣ የወረዳው አስተዳደር ገለጸ፡፡
ወረዳው፣ ከአሁን በፊት ከፍተኛ ጦርነት እንደተካሔደበት ያወሱት አስተዳዳሪው አቶ ሓጎስ ሃደራ፣ ባለፈው ክረምትም በቂ ዝናም ባለማግኘቱ ረኀቡ እንደተከሠተ፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስረድተዋል፡፡
የረኀብ ተጎጂዎችን ለማገዝ በወረዳው የተሰማሩ በጎ ፈቃደኞች መኖራቸውን አስተዳዳሪው ጠቁመው፣ “የማትረፊያ ጊዜው አሁን ነው፤” ሲሉ ረጂ አካላትን ተማፅነዋል፡፡
በክልሉ የሚንቀሳቀሰው “ውድብ ናፅነት ትግራይ” የፖሊቲካ ፓርቲ በበኩሉ፣ ክልሉን ያጋጠመው ረኀብ ትኩረት አልተሰጠውም፤” ሲል ወቅሷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG