በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን ኢትዮጵያ የእርዳታ አቅርቦት ጉዳይ


በሰሜን ኢትዮጵያ የእርዳታ አቅርቦት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ የእርዳታ አቅርቦት ጉዳይ

የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ዩኤን ኦቻ ባወጣው መረጃ አሁንም በሰሜን ኢትዮጵያ በቂ የዕርዳታ አቅርቦት እየደረሰ አይደለም ብሏል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ ሰሞኑን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ አቅርቦቶች በአውሮፕላን ጭምር ወደትግራይ መላካቸውን አመልክቷል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲህ በበኩላቸው በምዕራቡ ዓለም ያሉ አካላት በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ለሚደረገው ጥረት ቦታ አይሰጥም ሲሉ ወቅሰዋል።

XS
SM
MD
LG