በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቲቦር ናዥ ወደ ሱዳን ሊጓዙ ነው


የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛው ዲፕሎማት ቲቦር ናዥ
የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛው ዲፕሎማት ቲቦር ናዥ

የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛው ዲፕሎማት ቲቦር ናዥ በዚህ ሳምንት ብጥብጥ ላይ ወደምትገኘው ወደ ሱዳን እንደሚጓዙ ተገልጿል።

ከዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣው መግለጫ እንዳመለከተው ረዳት ሚኒስትርሩበቆይታቸው በሲቪሎች ላይ የሚደርሱት ጥቃቶች እንዲገቱ ጥሪ ያቀርባሉ።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ቲቦር ናዥ ወደ ሱዳን ሊጓዙ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:52 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG