በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቦረና አምስት ሰዎችን የገደሉ በቁጥጥር ሥር ዋሉ


በቦረና ዞን ሚኦ ወረዳ እዲ ሎላ በሙሽሮች ላይ ተኩሰው አምስት ሰዎች የገደሉ የመከላከያ ኃይል አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ።

በቦረና ዞን ሚኦ ወረዳ እዲ ሎላ በሙሽሮች ላይ ተኩሰው አምስት ሰዎች የገደሉ የመከላከያ ኃይል አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ።

የወረዳው ኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሶራ ገልገሎ የሟች ቤተሰቦች የደም ካሳ እንዲያገኙ የወረዳው አስተዳደር እየሰራ መሆኑን ለአሜርካ ድምፅ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በቦረና አምስት ሰዎችን የገደሉ በቁጥጥር ሥር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG