በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ የኮሮናቫይረስ የነበረባቸው ሰዎች ነፃ ተባሉ


በድሬዳዋ የኮሮናቫይረስ የነበረባቸው ሁለት ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ ሆነው ወደቤታቸው ሲመለሱ ሌሎች ሦስት ሰዎች ደግሞ የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሦስቱም ሰዎች ከጂቡቲ ተመልሰው በለይቶ ማቆያ ያሉ ናቸው።
ከጂቡቲ ተመልሰው በለይቶ ማቆያ የሚገኙ 574 ሰዎች በሙሉ የደም ናሙናቸው ተልኮ ውጤት እየተጠበቀ ነው ተብሏል።
ከጂቡቲ በህጋዊ መንገድ የሚገቡት ላይ ሙሉ በሙሉ ባለሙያዎችና የፀጥታ አካላት ቢኖሩም በህገወጥ መንገድ የሚገቡትን መቆጣጥር ግን አስቸጋሪ ሆኗል ተብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በድሬዳዋ የኮሮናቫይረስ የነበረባቸው ሰዎች ነፃ ተባሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00


XS
SM
MD
LG