በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሕዝብ ተወካዮች እና የፌደሬሽን ምክር ቤት የሥራ ዘመን መክፈቻ ስብሰባ


አምስተኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌደሬሽን ምክር ቤት ሦስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ስብሰባ ዛሬ ተካሂዷል፡፡

አምስተኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌደሬሽን ምክር ቤት ሦስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ስብሰባ ዛሬ ተካሂዷል፡፡

የጋራ ስብሰባውን በንግግር የከፈቱት ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በአለፈው ዓመት የአሥር ነጥብ ዘጠኝ በመቶ እድገት መመዝገቡን ተናግረዋል፡፡

ሁለቱ ምክር ቤቶች የዚህን ዓመት የሥራ ዘመን የጀመሩት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አባ ዱላ ገመዳ በዚህ ኃላፊነት ለመቀጠል ፍላጎት እንደሌላቸው በይፋ ባሳወቁበት ማግስት ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሕዝብ ተወካዮች እና የፌደሬሽን ምክር ቤት የሥራ ዘመን መክፈቻ ስብሰባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG