በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ


ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:05 0:00

ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ

ላለፉት ስምንት ሳምንታት፣ በጦርነት እየታመሰች ከምትገኘው ሱዳን፣ እስካለፈው ማክሰኞ ድረስ፣ ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሰዎች ቁጥር፣ ከ41ሺሕ200 ይበልጣል ብሎ እንደሚገምት፣ የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበርያ ቢሮ(UN-OCHA) አስታወቀ።

ከእነርሱም የሚበዙት፣ ኢትዮጵያውያን ተመላሾች እንደኾኑ ገልጿል።

ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

XS
SM
MD
LG