በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአጊቱ የቀብር ሥነስርዓት ተፈፀመ


አጊቱ ጉደታ
አጊቱ ጉደታ

በጣሊያን ሀገር በሰው እጅ መገደሏ የተገለጸው አጊቱ ጉደታ ዛሬ በአዲስ አበባ የቀብር ሥነስርዓቷ ተፈፅሟል። አጊቱ ጠንካራ እና የአላማ ሰው እንደነበረችም ቤተሰቦቿ እና የሚያውቋት ሰዎች ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአጊቱ የቀብር ሥነስርዓት ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00


XS
SM
MD
LG