በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፖሊስ በብሄራዊ መረጃና ደኅንነት መ/ቤት ባለሥልጣን ነበሩ ያላቸውን ፍ/ቤት አቀረባቸው


ፖሊስ በብሄራዊ መረጃና ደኅንነት መሥሪያ ቤት ባለሥልጣን ነበሩ ያላቸውን አቶ ተስፋዬ ኡርጌን በከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ጠርጥሮ ፍርድ ቤት አቀረባቸው።

ፖሊስ በብሄራዊ መረጃና ደኅንነት መሥሪያ ቤት ባለሥልጣን ነበሩ ያላቸውን አቶ ተስፋዬ ኡርጌን በከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ጠርጥሮ ፍርድ ቤት አቀረባቸው። ተጠርጣሪው፡ የመያዝም ሆነ የማሠር ሥልጣን የለኝም ብለዋል። ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ፈቅዷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ፖሊስ በብሄራዊ መረጃና ደኅንነት መ/ቤት ባለሥልጣን ነበሩ ያላቸውን ፍ/ቤት አቀረባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG