በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍሪካ የሕፃናትና ወጣቶች ቁጥር የሚመጥን ዕርምጃዎች መወሰድ አለባቸው ተባለ


የአፍሪካ ካርታ
የአፍሪካ ካርታ

የአፍሪካ መንግሥታት በፍጥነት እያደገ ለሚገኘው የአህጉሪቱ ሕፃናትና ወጣቶች ቁጥር የሚመጥን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕርምጃዎችን ካልወሰደ፣ አፍሪካ ከፍተኛ ችግር እንደሚገጥማት አንድ ጥናት አመልክቷል፡፡

የአፍሪካ መንግሥታት በፍጥነት እያደገ ለሚገኘው የአህጉሪቱ ሕፃናትና ወጣቶች ቁጥር የሚመጥን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕርምጃዎችን ካልወሰደ፣ አፍሪካ ከፍተኛ ችግር እንደሚገጥማት አንድ ጥናት አመልክቷል፡፡

በዚህ ረገድ ዛሬ ኢትዮጵያ የምትገኝበት ደረጃ በጣም ዝቅተኛ መሆኑን ጥናቱ ይናገራል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በአፍሪካ የሕፃናትና ወጣቶች ቁጥር የሚመጥን ዕርምጃዎች መወሰድ አለባቸው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG