በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች አቤቱታ


"ደኅንነታችን አደጋ ላይ እንዳይወድቅ" በሚል ሥጋት ውስጥ እንድንኖር የተገደድነው የክልሉና የዞን መንግሥት ወንጀለኞችን ለህግ ስለማያቀርቡ ነው” ሲሉ የደቡብ ክልል የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች ከሰሱ።

የክልሉ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ በበኩሉ የተባለው ችግር ተጨባጭ መሆኑን ገልጦ፣ ቢሮው በአካባቢው የፖለቲካ ዓላማ ያላቸው የፀረ ሰላም ኃይሎችና በመዋቅር ጥያቄ ሰበብ የሸፈተ አንድ ቡድን የሚያደርሱት ጥቃት መሆኑና የክልሉ መንግሥት እርምጃ ለመውሰድ አቅጣጫ አስቀምጧል ይላል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:42 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG