በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አልተፈታም


ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ

“ከዛሬ በኋላ የሚታሰረው እስር ‘ሕገ ወጥ’ ነው” ሲሉ ጠበቃው አቶ አመሐ መኮንን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ቤተሰቦቹና ጠበቃውን አነጋግረናል።

የእስር ጊዜውን በዛሬው ዕለት የጨረሰው ጋዜጠኛ ተመሰገን ደሳለኝ ከእስር እንዳልተፈታና የእስር ቤቱ ኃላፊዎችም “አይፈታም” የሚል ምላሽ እንደሰጧቸው ቤተሰቦቹ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ጠበቃው አቶ አመሐ መኮንን በበኩላቸው ከዛሬ በኋላ ያለው እስር “ሕገ ወጥ ነው” ብለዋል።

የማረሚያ ቤቱን ኃላፊዎች ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አልተፈታም
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG