በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጣና ተቆርቋሪ ወጣቶች ስለጣና


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

“በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተው የእንቦጭ አረም አሁንም ለሃይቅ ስጋት ሆኗል” ይላሉ የጣና ተቆርቅሪ ወጣቶች።

በአሜሪካና በአውሮፓ የሚኖሩ ትውልደ - ኢትዮጵያን የጣና ተቆርቋሪዎችም አሁንም ለእቦጭ ማስወገጃ የሚውል ማሽን እየገዙ ወደ ስፍራው ይልካሉ።

ሰሞኑን ከ5.8 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገዛማሽን ባህርዳር ደርሷል። የጣና ሃይቅና ሌሎች የውሃአካላት ልማትና ጥበቃ መሥሪያ ቤት ግን በተለያየ ጊዜበሰጡት አስተያየት “አረሙ የሚወገደው በማሽን ሳይሆን በሰው ጉልበት ብቻ ነው” ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የጣና ተቆርቋሪ ወጣቶች ስለጣና
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:35 0:00


XS
SM
MD
LG