በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አርቲስት ታማኝ በየነ ቅዳሜ ኢትዮጵያ ሊገባ ነው


አርቲስት ታማኝ በየነ
አርቲስት ታማኝ በየነ

በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ተቃውሞን በማሰማት፣ ትችት በመሰንዘርና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ጉዳይ ይዞ አደባባይ በመውጣት የሚታወቀው አርቲስት ታማኝ በየነ ከ22 ዓመታት በኋላ በመጪው ቅዳሜ ኢትዮጵያ ሊገባ መሆኑን አስታወቀ። የአርቲስት ታማኝ አቀባበል የኢትዮጵያዊያን አንድነት ማብሰሪያ ምልክት እንደሚሆን አዲስ አበባ የሚገኘው የአቀባበሉን መርሃ ግብር የሚመራው ኮሚቴ አስታውቋል።

አርቲስት ታማኝ በየነ በትናንትናው ዕለት ጉዞውን የተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል። በሌላ በኩል አዲስ አበባ የሚገኘው የአቀባበሉን መርሃ ግብር የሚመራው ኮሚቴ ስለ አቀባበሉ መግለጫ ሰጥቷል።

የአርቲስት ታማኝ አቀባበል የኢትዮጵያዊያን አንድነት ማብሰሪያ ምልክት እንደሚሆን ኮሚቴው አስታውቋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)

አርቲስት ታማኝ በየነ ቅዳሜ ኢትዮጵያ ሊገባ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG