በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አርቲስት ታማኝ በየነ ቅዳሜ ኢትዮጵያ ሊገባ ነው


አርቲስት ታማኝ በየነ ቅዳሜ ኢትዮጵያ ሊገባ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:09 0:00

በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ተቃውሞን በማሰማት፣ ትችት በመሰንዘርና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ጉዳይ ይዞ አደባባይ በመውጣት የሚታወቀው አርቲስት ታማኝ በየነ ከ22 ዓመታት በኋላ በመጪው ቅዳሜ ኢትዮጵያ ሊገባ መሆኑን አስታወቀ። የአርቲስት ታማኝ አቀባበል የኢትዮጵያዊያን አንድነት ማብሰሪያ ምልክት እንደሚሆን አዲስ አበባ የሚገኘው የአቀባበሉን መርሃ ግብር የሚመራው ኮሚቴ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG