በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍጋኒስታን በሽብርተኞች ጥቃት ሃምሳ ሁለት ሰው ተገደለ

ምስራቅ አፍጋኒስታን ውስጥ በአንድ የፖሊስ ማሰልጠኛ ማዕከል ላይ ሽብርተኞች ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ ሃምሳ ሁለት ሰው ሲገደል ከሁለት መቶ የሚበልጡ መቁሰላቸው ተገለጠ።

ምስራቅ አፍጋኒስታን ውስጥ በአንድ የፖሊስ ማሰልጠኛ ማዕከል ላይ ሽብርተኞች ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ ሃምሳ ሁለት ሰው ሲገደል ከሁለት መቶ የሚበልጡ መቁሰላቸው ተገለጠ።

ፓክቲያ ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ ጋርዴዝ በሚገኘው የማሰልጠኛ ማዕከል አጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ያጨቀበትን መኪና ይዞ ገብቶ ከፈነዳ በኋላ ታጣቂዎች ተከትለው ገብተው ከፖሊሶች ጋር ተታኩሰዋል።

ታሊባን ለጥቃቱ ኃላፊነት ወስዷል።

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG