በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ጠ/ፍ/ቤት ስለጥገኝነት ይግባኝ


የዩናይትድ ስቴት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአሜሪካ የጥገኝነት ጥያቄ አቅርበው ማመልክቻቸው በኢምግሬሽን ባለሥልጣናት ውድቅ የተደረገባቸው "ይግባኝ የማለት ሕገመንግሥታዊ መብት የላቸውም" ሲል ወስኗል፡፡

ሰኔ 18/2012 ዓ.ም. የተላለፈው ይህ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ብዙዎቹን ጥገኝነት ጠያቂዎች ከሃገር ማባረር ለሚፈልገው የአሁኑ አስተዳደር ድርጊቱን እንዲገፋበት የሚያበረታታው መሆኑ ተዘግቧል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዩናይትድ ስቴትስ ጠ/ፍ/ቤት ስለጥገኝነት ይግባኝ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00


XS
SM
MD
LG