በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሲዳማ አንድነት ፓርቲ ለምርጫ ተዘጋጅቷል


ሀዋሳ
ሀዋሳ

የሲዳማ ህዝብ አሁን አለ ካለበት የፍትሃዊነት፥ የመልካም አስተዳደር እና ብልሹ አሰራር ለማውጣት በምርጯው እንደሚሳተፍ የሲዳማ አንድነት ፓርቲ አስታወቀ።

በክልሉ የህዝብ እና የመንግስት ሃብት ብዝበዛ ዝና ከጎሰኝነት የፀዳ ፖለቲካ ስርዓት ለመዘርጋት እንደሚታገልም የፓርቲው ልቀመንበር አቶ ለማ ወዮታ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሲዳማ አንድነት ፓርቲ ለምርጫ ተዘጋጅቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00


XS
SM
MD
LG