በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የገንዘብ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ “ድሕነት ቀንሷል” አሉ


በኢትዮጵያ “ድህነት ቀንሷል፤ የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ ጨምሯል” ሲሉ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ሱፊያን አህመድ ተናገሩ።





ሱፍያን አሕመድ - የኢትዮጵያ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር /ፎቶ - ከኢንተርኔት የተገኘ/
ሱፍያን አሕመድ - የኢትዮጵያ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር /ፎቶ - ከኢንተርኔት የተገኘ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኢትዮጵያ “ድህነት ቀንሷል፤ የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ ጨምሯል” ሲሉ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ሱፊያን አህመድ ተናገሩ።

ሚኒስትሩ ይህንን መግለጫ የሰጡት ዛሬ፤ ሰኔ 2/2006 ዓ.ም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር ነው፡፡

የመጭውን 2007 ዓመት በጀት ረቂቅም አቅርበዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድ ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG