አዲስ አበባ —
ሱፍያን አሕመድ - የኢትዮጵያ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር /ፎቶ - ከኢንተርኔት የተገኘ/
በኢትዮጵያ “ድህነት ቀንሷል፤ የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ ጨምሯል” ሲሉ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ሱፊያን አህመድ ተናገሩ።
ሚኒስትሩ ይህንን መግለጫ የሰጡት ዛሬ፤ ሰኔ 2/2006 ዓ.ም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር ነው፡፡
የመጭውን 2007 ዓመት በጀት ረቂቅም አቅርበዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድ ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
በኢትዮጵያ “ድህነት ቀንሷል፤ የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ ጨምሯል” ሲሉ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ሱፊያን አህመድ ተናገሩ።
ሚኒስትሩ ይህንን መግለጫ የሰጡት ዛሬ፤ ሰኔ 2/2006 ዓ.ም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር ነው፡፡
የመጭውን 2007 ዓመት በጀት ረቂቅም አቅርበዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድ ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
-
እስክንድር ፍሬው