በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤርትራን ጨምሮ የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የኢኮኖሚ ማኅበረሠብ እንዲፈጥሩ ሀሳብ ቀረበ


የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር

ኢትዮጵያን በይፋ በመጎብኘት ላይ የሚገኙት የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች ኤርትራን በመጨመር አንድ የኢኮኖሚ ማኅበረሠብ ለመፍጠር መስራት አለባቸው አሉ፡፡

ኢትዮጵያን በይፋ በመጎብኘት ላይ የሚገኙት የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች ኤርትራን በመጨመር አንድ የኢኮኖሚ ማኅበረሠብ ለመፍጠር መስራት አለባቸው አሉ፡፡

የኢዮጵያው ጠ/ሚ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በበኩላቸው የሱዳንና የኢትዮጵያ ግንኙነት ለአካባቢው ሀገሮች ምሳሌ ሊሆን እንደሚችል ገልፀው እነዚህ የአካባቢው ሀገሮች በአስቸኳይ ውህደት እንዲፈጥሩ አሳሰቡ፡፡

ኤርትራን ጨምሮ የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የኢኮኖሚ ማኅበረሠብ እንዲፈጥሩ ሀሳብ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

ሁለቱ መሪዎች ትናንት በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ተገኝተው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫቸው በሁለትዮሽ ግንኙነታቸውና በአካባቢው ግንኙነታቸው አተኩረዋል፡፡ በሁለትዮሽ ግንኙነታቸው አኳያ በንግድ ለመተሳሰር ስምምነት መፈራረማቸውን ገልፀዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኤርትራን ጨምሮ የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የኢኮኖሚ ማኅበረሠብ እንዲፈጥሩ ሀሳብ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG