በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመተማ ውሎ


ዛሬ በደቡብ ጎንደር ገንደውሃ ከተማ አስክሬን ሲገባ(ፎቶ፡ ከጌታቸው ሽፈራው የተገኘ)
ዛሬ በደቡብ ጎንደር ገንደውሃ ከተማ አስክሬን ሲገባ(ፎቶ፡ ከጌታቸው ሽፈራው የተገኘ)

በመተማ የእርሻ ቦታ በሱዳን ታጣቂዎች የተገደሉ ኢትዮጵያውያን አስክሬን ዛሬ ወደ ቤተሰቦቻቸው መምጣቱን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለፁ።

በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር “ደለሎ ቁጥር አራት”- በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ከሱዳን ታጣቂዎች ጋራ ውጊያ በገጠሙት ውጊያ ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎች አስክሬን ለቤተሰቦቻቸው እየተሰጠ መሆኑን ያነጋገርናቸው ነዋሪ ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

የመተማ ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG