No media source currently available
በመተማ የእርሻ ቦታ በሱዳን ታጣቂዎች የተገደሉ ኢትዮጵያውያን አስክሬን ዛሬ ወደ ቤተሰቦቻቸው መምጣቱን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለፁ።