በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍጋኒስታን በአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ


ዛሬ በምሥራቅ አፍጋኒስታን በተካሂደ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት ቢያንስ 10 ሰዎች ሲገደሉ አራት ቆስለዋል።

ዛሬ በምሥራቅ አፍጋኒስታን በተካሂደ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት ቢያንስ 10 ሰዎች ሲገደሉ አራት ቆስለዋል።

አጥፍቶ ጠፊው ከፓኪስታን ጋር በሚዋሰን ድንበር አጠገብ ናንጋርሀር ክፍለ-ሀገር መዲና ጃላላባድ ላይ በሚገኝ የፀጥታ ጥበቃ ኬላ ላይ የታጠቀውን ፈንጂ አፈነዳ። ከሞቱት መካከል ስምንት ሲቪሎችና ሁለት የአፍጋኒስታን የሥላለ አግልግሎት ሰራተኞች እንደሚገኑባቸው የክፍለ-ሀገሩ አስተዳደር ቃል አቀባይ ተናግረዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG