በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መሠረታዊ አገልግሎቶች ሥራ ማቆም አይችሉም


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

መሠረታዊ አገልግሎትን የሚሰጡና አምራች ድርጅቶች ሥራቸውን ማቋረጥ ወይም ማስተጓጎል በአዲሱ ዐዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብ መሠረት የተከለከለ መሆኑን ዋና ዐቃቢተ ሕግ አስታወቁ።
ከኮሮናቫይረስ ጋር የተያያዘ መረጃን ለማሰራጨት አዲስ የኮሙዩኒኬሽን ሥርዓት እንደሚዘረጉም ጠቆሙ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መሠረታዊ አገልግሎቶች ሥራ ማቆም አይችሉም
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:24 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG