አዲስ አበባ —
ፎቶ ፋይል
የመከላከያ ሚኒስትርና የአስቸኳይ ጊዜ ኮምንድ ፖስት ሴክሬታሪያት አቶ ሲራጅ ፈጌሳ እንዳሉት ክልከላው የተነሳው የሃገሪቱ የሠላምና መረጋጋት ሁኔታ እየተሻሽለ በመምጣቱ ነው፡፡
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ክልከላው መነሣቱን ይፋ ያደረገው የእርምጃ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሁለት ይፋ ሲያደርግ ነው፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
-
እስክንድር ፍሬው