No media source currently available
ዲፕሎማቶች “ለራሳቸው ደህንነት” ሲባል ከአዲስ አበባ 40ኪሎ ሜትር ራዲዮስ ውጭ ያለፈቃድ እንዳይንቀሳቀሱ የተጣለው ክልከላ መነሳቱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡