በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ የስፖርት ዜና!


 African Cup Soccer
African Cup Soccer

በአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ለግማሽ ፍፃሜ ያለፉ አራት ቡድኖች ታወቁ። እነርሡም - አስተናጋጅ ኢኳቶሪያል ጊኒ፥ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ፥ ጋና እና አይቮሪኮስት ናቸው።

ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ
ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ

አይቮሪ ኮስት
አይቮሪ ኮስት

ጋና
ጋና

ኢኳቶሪያል ጊኒ
ኢኳቶሪያል ጊኒ

አራቱ ብሄራዊ ቡድኖች የፊታችን ረቡዕና ሐሙስ በወሳኙ የጥሎ ማለፍ ፍልሚያ ይጫወቱና አሸናፊዎች ዕሁድ ለዋንጫ ተሸናፊዎች ደግሞ ቅዳሜ ለደረጃ ይጋጠማሉ።

በዚህ ዝግጅት፥ የእስካሁን ውድድሮችን አዲስ አበባ በቴሌቪዥን የሚከታተለው ባልደረባችን ገዛ̎ኸኝ ጽዮንመስቀል ግምገማና የአድማጮች አስተያየት ተካቷል።

በሥፍራው የሚገኙት አቶ ፍቅሩ ኪዳኔም በቱኒዝያና ኢኳቶሪያል ጊኒ መካከል በተካሄደውና ዳኛው ስለሰጡት አነታሪኪ የፍፁም ቅጣት ምት የሚሉት አላቸው።

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG