በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳምንቱ ትኩስ የስፖርት ወሬዎች


በሲንጋፖር ማራቶን የሴቶቹን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ዋጋነሽ አማረ አሸነፈች።

የሳምንቱ ትኩስ የስፖርት ወሬዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:36 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


በአትሌቲክስ ስፖርት ዜና፥ በ Fukoka ጃፓን እና Singapore በሳምንቱ ማብቂያ ሁለት የማራቶን ውድድሮች ተካሂደዋል።

በእግር ኳስ የግብጹ Al Ahly ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ውድድሮች አሸንፎ ዋንጫ አነሳ። የአይቮሪ ኮስትን Sewe ስፖርት 2 ለ 1 ረትቷል። Al Ahly ከዚህ ቀደም ስምንቴ የካፍ ሊግ ሻምፒዮና፥ ስድስቴ የካፍ Super Cup ፍጻሜና አራት ጊዜ ያፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድሮችን ያሸነፈ ሲሆን፥ ይህኛው የከትላንት በስቲያው አስራ ዘጠነኛ ድሉ ነው።

XS
SM
MD
LG