በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ ስፖርት


ምስል ከፋይል የተወሰደ
ምስል ከፋይል የተወሰደ

ኬንያውያን በትላንቱ የፈረንሳይ 10 ኪሜ ሩጫ ውድድር በሁለቱም ጾታዎች ድል ተቀዳጅተዋል፤ ኢትዮጵያ በወንዶቹ የሁለተኛነቱን ሥፍራ አግኝታለች።

ክልሎች በዕጩዎች ውክልና ላይ ከፍተኛ ማሻሻል አሳይተዋል ይላሉ አዲሱ የኢትዮጵያ ቅርጫት ኳስ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ።

በእግር ኳስ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሳምንቱ ማብቂያ ተካሂዷል፤ ውጤቶቹን ይዘናል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሳምንታዊ ስፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:26 0:00

XS
SM
MD
LG