በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስፖርት


የኢትዮጵያ አትሌቶች ባሳለፍነው ሣምንት ማብቂያ ቅዳሜና ዕሁድ በሀገር ውስጥና በውጭ በተካሄዱ ዓለምአቀፍ የሩጫ ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል።

በትላንት ዕሁዱ ታላቁ የኢትዮጵያ ሩጫ የአሥር ሺህ የጎዳና ውድድር ሙስነት ገረመውና አበበች አፈወርቅ አሸንፈዋል። ከቀደሙት ውድድሮች ሁሉ በበለጠ 36 ሺህ ሯጮች ተሣትፈውበታል።

ከሀገር ውጭም ቀዳሚ ሥፍራዎችን አላስቀመሱም፣

በኢጣልያ - ፍሎረንስ ማራቶን ብርሃኑ በቀለ በርጋና አሻ ጊጊ፥ በሕንድ - ኒው ዴልሂ ግማሽ ማራቶን ሌሊሳ ዴዲሳ፥ በቤይሩት በሁለቱም ፆታዎች፥ የኮርሱን ሬከርድ በማሻሻል ጭምር ታሪኩ ጂፋርና ሰዓዳ ከድር አሸንፈዋል።

ሌሎች የእግር ኳስ ስፖርት ዜናዎችን ደግሞ ያድምጡ።

አዘጋጅና አቅራቢው ሰሎሞን ክፍሌ ነው።

ተመሳሳይ ርእስ

XS
SM
MD
LG