በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማልያ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ከሥልጣን ተሰናበቱ


Somalia lawmakers raise their hands during a confidence vote on Prime Minister Abdiweli Sheikh Ahmed, at the Parliament Building in Mogadishu, Somalia, Dec. 6, 2014.
Somalia lawmakers raise their hands during a confidence vote on Prime Minister Abdiweli Sheikh Ahmed, at the Parliament Building in Mogadishu, Somalia, Dec. 6, 2014.

የሶማልያ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ሞሐመድ ኡስማን ጃዋሪ ከሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ለሦስት ሳምንታት ያህል የሥልጣን ትግል ሲያካሄዱ ከቆዩ በኋላ ከሥልጣን መሰናበታቸውን ተነገረ።

የሶማልያ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ሞሐመድ ኡስማን ጃዋሪ ከሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ለሦስት ሳምንታት ያህል የሥልጣን ትግል ሲያካሄዱ ከቆዩ በኋላ ከሥልጣን መሰናበታቸውን ተነገረ።

የህገ-መንግስት ሚኒስትር አብዲራሕማን ሆሽ ጂብሪል አፈ-ጉባዔ ጃዋሪ ከሥልጣን የመሰናበት ደብዳቤ አቅርበዋል ሲሉ በትዊተር አስታውቀዋል። የምክር ቤት አባል ሑሴን አረብ ኢሴም አፈ ጉባዔው ከሥልጣን እንደተሰናበቱ የአሜሪካ ድምፅ የሶማልኛ አገልግሎት ተናግረዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG