በደቡብ ክልል በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል የተባሉ ኃላፊዎች ዕርምጃ ተወሰደ
በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል ባላቸው ከ40 በላይ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የደቡብ ክልል የቤቶችና ከተማ ልማት ቢሮ አስታውቋል። መንግሥት ያወጣውን የመሬት አጠቃቀም ፖሊስና ስልት ባለመከተሉ በአብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመሬት አቅርቦትና አስተዳደር ሥርዓት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተተበተቡ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናግረዋል። ቢሮ ይህንን ያስታወቀው በሃዋሳ ከተማ ባካሄደው የንቅናቄ መድረክ ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ