በደቡብ ክልል በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል የተባሉ ኃላፊዎች ዕርምጃ ተወሰደ
በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል ባላቸው ከ40 በላይ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የደቡብ ክልል የቤቶችና ከተማ ልማት ቢሮ አስታውቋል። መንግሥት ያወጣውን የመሬት አጠቃቀም ፖሊስና ስልት ባለመከተሉ በአብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመሬት አቅርቦትና አስተዳደር ሥርዓት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተተበተቡ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናግረዋል። ቢሮ ይህንን ያስታወቀው በሃዋሳ ከተማ ባካሄደው የንቅናቄ መድረክ ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
የአእዋፋት ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ኮቪድ አሥራ ዘጠኝን የዋዛ ነገር ያስመስለው ይሆን?
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
በምግብ ዋስትና ላይ የሚወያይ የአፍሪካ የግብርና ሚንስትሮች ጉባዔ በካምፓላ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በትግራይ ክልል የጤና ባለሞያዎች ፍልሰት በየወሩ እየጨመረ መኾኑን ማኅበሩ ገለጸ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በቡግና ወረዳ ከ78ሺሕ በላይ ሰዎች የርዳታ እህል እንዳላገኙ ዞኑ አስታወቀ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ኢትዮጵያ ከቻይና ጋራ ባላት የንግድ ግንኙነት ተጠቃሚ ናት?
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ግጭቶች እና የግብአቶች እጥረት ወባን ለመከላከል "ፈተናዎች ኾነዋል" ተባለ