በደቡብ ክልል በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል የተባሉ ኃላፊዎች ዕርምጃ ተወሰደ
በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል ባላቸው ከ40 በላይ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የደቡብ ክልል የቤቶችና ከተማ ልማት ቢሮ አስታውቋል። መንግሥት ያወጣውን የመሬት አጠቃቀም ፖሊስና ስልት ባለመከተሉ በአብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመሬት አቅርቦትና አስተዳደር ሥርዓት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተተበተቡ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናግረዋል። ቢሮ ይህንን ያስታወቀው በሃዋሳ ከተማ ባካሄደው የንቅናቄ መድረክ ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2023
የሳዑዲ መንግሥት ቍርጥ ምንዳ እና ማበረታቻ ለኢትዮጵያውያን
-
ማርች 27, 2023
የዳያስፖራ ድርጅቶች ለጠቅላይ ሚንስትሩ የጻፉት ግልጽ ደብዳቤ
-
ማርች 27, 2023
ሕይወቱን ለብዙኀ ሕይወት የሰጠ ዐቃቤ ፍጥረት
-
ማርች 23, 2023
ዘሪሁን አስፋው የስነ ጽሁፍ ሊቅ
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም