በደቡብ ክልል በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል የተባሉ ኃላፊዎች ዕርምጃ ተወሰደ
በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል ባላቸው ከ40 በላይ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የደቡብ ክልል የቤቶችና ከተማ ልማት ቢሮ አስታውቋል። መንግሥት ያወጣውን የመሬት አጠቃቀም ፖሊስና ስልት ባለመከተሉ በአብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመሬት አቅርቦትና አስተዳደር ሥርዓት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተተበተቡ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናግረዋል። ቢሮ ይህንን ያስታወቀው በሃዋሳ ከተማ ባካሄደው የንቅናቄ መድረክ ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ