በደቡብ ክልል በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል የተባሉ ኃላፊዎች ዕርምጃ ተወሰደ
በህገ ወጥ ግንባታና በመሬት ወረራ ተሳትፈዋል ባላቸው ከ40 በላይ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የደቡብ ክልል የቤቶችና ከተማ ልማት ቢሮ አስታውቋል። መንግሥት ያወጣውን የመሬት አጠቃቀም ፖሊስና ስልት ባለመከተሉ በአብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመሬት አቅርቦትና አስተዳደር ሥርዓት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተተበተቡ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናግረዋል። ቢሮ ይህንን ያስታወቀው በሃዋሳ ከተማ ባካሄደው የንቅናቄ መድረክ ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ