በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ክልል በወታደራዊ ዕዝ ሥር ዋለ

ሀዋሳ
ሀዋሳ

የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በመሪዎቹ ጥያቄ መሠረት በወታደራዊ ዕዝ ሥር መዋሉ ተገለፀ፡፡

የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በመሪዎቹ ጥያቄ መሠረት በወታደራዊ ዕዝ ሥር ዋለ ዕርምጃው የተወሰደው ሰሞኑን በሲዳማ ዞን በተቃዋሚዎችና ፀጥታ ኃይሎች መካከል በነበረው ግጭት ሕይወትና ንብረት ካጠፋ በኋላ ነው፡፡

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ደቡብ ክልል በወታደራዊ ዕዝ ሥር ዋለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG