በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ


ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

ካለፈው ታኅሣስ ወር ጀምሮ በከፋ ዞን ዴቻ ወረካ 37 ሰላማዊ ዜጎች በታጠቁ ኃይሎች መገደላቸውን ከ20 ሺህ ሕዝብ በላይ መፈናቀሉና የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ አስታወቀ፡፡

ካለፈው ታኅሣስ ወር ጀምሮ በከፋ ዞን ዴቻ ወረካ 37 ሰላማዊ ዜጎች በታጠቁ ኃይሎች መገደላቸውን ከ20 ሺህ ሕዝብ በላይ መፈናቀሉና የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ አስታወቀ፡፡

ለእነዚህ ወገኖች መንግሥት ተገቢውን ጥበቃ አላደረገም ሲል ፓርቲው ከሰሰ፡፡ ለተፈናቀሉትም ተገቢው ሰብዓዊ ዕርዳታ አልደረሰም አለ፡፡ የዞኑን አስተዳዳሪ ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:43 0:00

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG