በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ሱዳን ውስጥ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን የወሲብ ጥቃት


ደቡብ ሱዳን ውስጥ በሴቶች ላይ በስፋት ለሚደርሰው ወሲባዊ ጥቃትና ድፍረት የሀገሪቱ መንግሥት የመፍትኄ ዕርምጃ አልወሰደም ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መርማሪዎች ወነጀሉ።

ደቡብ ሱዳን ውስጥ በሴቶች ላይ በስፋት ለሚደርሰው ወሲባዊ ጥቃትና ድፍረት የሀገሪቱ መንግሥት የመፍትኄ ዕርምጃ አልወሰደም ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መርማሪዎች ወነጀሉ።

የደቡብ ሱዳን የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ደቡብ ሱዳን ውስጥ በተጠቀሱት ወንጀሎች ምርመራ የተካሄደባቸውም ይሁን ለፍርድ የቀረቡ እጅግ ጥቂቶች ናቸው ብለዋል።

ሊሳሽላይን ለቪኦኤ ከጄኔቫ ባጠናቀረችው ዘገባ እንዳለችው ኮሚሽኑ የክትትሉን ውጤት የያዘ ሪፖርት ለመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አቅርቧል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ደቡብ ሱዳን ውስጥ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን የወሲብ ጥቃት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG