No media source currently available
ደቡብ ሱዳን ውስጥ በሴቶች ላይ በስፋት ለሚደርሰው ወሲባዊ ጥቃትና ድፍረት የሀገሪቱ መንግሥት የመፍትኄ ዕርምጃ አልወሰደም ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መርማሪዎች ወነጀሉ።