በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን ተቃውሞ አራት ደቡብ ሱዳናውያን ተገደሉ


ካርቱም የሚገኘው የደቡብ ሱዳን ኤምበሲ እንዳስታወቀው፣ ሱዳን ውስጥ እየተካሄደ ባለው ተቃውሞ፣ አራት ደቡብ ሱዳናውያን ተገደሉ።

ካርቱም የሚገኘው የደቡብ ሱዳን ኤምበሲ እንዳስታወቀው፣ ሱዳን ውስጥ እየተካሄደ ባለው ተቃውሞ፣ አራት ደቡብ ሱዳናውያን ተገደሉ።

ከቪኦኤው ስውዝ ሱዳን ኢን ፎከስ ፕሮግራም ጋር ቃለ ምልስልስ ያደረጉት፣ በካርቱም የደቡብ ሱዳን አምባሳደር ሜያመ ድዩተ እንደተናገሩት፣ ሁለት ወንዶችና ሁለት ሴቶች ደቡብ ሱዳናውያን የተገደሉት፣ የሱዳን የፀጥታ ኃይል፣ ሱዳን ዋና ከተማ ላይ የተቃውሞ ሠልፍ በአካሄዱ ሰዎች ላይ በከፈተው ተኩስ ነው።

ሱዳን ውስጥ የሚገኘውና የደቡብ ሱዳናውያንን ደኅንነት የሚከታተለው የኤምበሲው አጣሪ ኮሚቴ በሰጠው መግለጫ አራቱ ሰዎች ሰላማዊ ሰልፉን እየተመለከቱ እንጂ በሰልፉ ተሳታፊዎች አልነበሩም ብሏል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG