በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን የውኅደት መንግሥት የመመስረት ጉዳይ


የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማቻር
የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማቻር

የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንትና ዋናው የአማፅያን መሪ የውኅደት መንግሥት የመመስረቱን ጉዳይ ለ100 ቀናት ለማዘግየት ተስማምተዋል። እስከ መጪው ማክሰኞ ባለው ጊዜ ውስጥ ነበር መመስረት የነበረበት።

የኡጋንዳው ፕረዚዳንት ዮወሪ ሙሴቬኒ በደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት ሳልቫ ኪርና በአማፅያኑ መሪ ሪያክ ማቻር መካከል የተካሄደውን ንግግር ካስተናጋዱ በኋላ ስለውሳኔው በትዊተር አስታውቀዋል።

በንግግሩ ወቅት ብዙ ውሳኔዎች ተደርገዋል ከነሱም መካከል የውኅደት መንግሥት የመመስረቱን ጉዳይ ማዘግየት ይገኙባቸዋል ብለዋል። ከ 50 ቀናት በኋላ ጉዳዩ ያለበት ሁኔታ የደረሰበት ደረጃ እንደሚታይ ገልጸዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG