አዲስ አበባ —
ነገ ይጀመራል ተብሎ ያልተቆረጠ ቀጠሮ በተያዘለት የሰላም ንግግር ላይ የሚሣተፉት ጥያቄዎቻቸው እየተመለሱ በመሆናቸው መሆኑን አማፂያኑ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ድርድሩ የተሣካ እንዲሆን የእርሣቸው ወገን እንደሆነ አማፂያኑ ተደራዳሪዎች ቃል አቀባይ ሁሴን ማር ኙኦት አመልክተዋል፡፡
ሚስተር ማር ኙኦትን ያነጋገራቸው ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው ነው፤ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡