በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ድርድር ነገ - ረቡዕ እንደገና ይጀመራል


ደቡብ ሱዳን ና ኢትዮጵያ
ደቡብ ሱዳን ና ኢትዮጵያ

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ነገ ይጀመራል ተብሎ ያልተቆረጠ ቀጠሮ በተያዘለት የሰላም ንግግር ላይ የሚሣተፉት ጥያቄዎቻቸው እየተመለሱ በመሆናቸው መሆኑን አማፂያኑ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ድርድሩ የተሣካ እንዲሆን የእርሣቸው ወገን እንደሆነ አማፂያኑ ተደራዳሪዎች ቃል አቀባይ ሁሴን ማር ኙኦት አመልክተዋል፡፡

ሚስተር ማር ኙኦትን ያነጋገራቸው ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው ነው፤ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG