በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ሱዳናዊያን አዲስ አበባ ላይ ተቀምጠዋል


Germaniya
Germaniya

የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር አል-በሽር ዛሬ ደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ገብተዋል፡፡




አምባሣደር ዲና ሙፍቲ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
አምባሣደር ዲና ሙፍቲ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

please wait

No media source currently available

0:00 0:14:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር አል-በሽር ዛሬ ደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ገብተዋል፡፡

የአል-በሽር ጉዞ ዓላማ በድርድሩ ላይ ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ለመነጋገር መሆኑም ታውቋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ያለው ድርድር የሚካሄደው በምሥጢር መሆኑን የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲ ማምሻውን ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ወገኖቹ ወደዋናው ድርድራቸው ከመግባታቸው በፊት የጋራ በሚባሉ ግጭቶችን በማቆም እና የእሥረኞችን መፈታት በሚመለከቱ አቋሞች ላይ ለመነጋገር መቀመጣቸውንና ውጤቱ ማምሻውን እየተጠበቀ መሆኑን አምባሣደር ዲና ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ ዝርዝር ዘገባውንና ከአምባሣደር ዲና ሙፍቲ ጋር የተደረገውን ቃለ ምልልስ የያዘውን ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG