በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ሰላም እያነጋገረ ነው


ሳል ቫኪር እና ሪያክ ማቻር
ሳል ቫኪር እና ሪያክ ማቻር

ላለፉት ሦስት ዓመታት መረጋጋት ርቋት በቆየችው ደቡብ ሱዳን መንግሥቷ ሠላም ለማስፈን እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡

መንግሥቱ ሰሞኑን የተጀመረው ብሔራዊ ውይይት አንዳች ውጤት ያስገኛል የሚል ተስፋ አሣድሯል፡፡ የአውሮፓ 2016 ዓ.ም ለደቡብ ሱዳን በመንግሥቱና በሪያክ ማቻር ታማኝ ኃይሎች መካከል የተካሄዱ ተጨማሪ ግጭቶችን አስተናግዶ ነበር የዘለቀው፡፡

ምንም እንኳን ብሔራዊውን ውይይት የሚመራውን ቡድን ለማዋቀር መንግሥቱ እየጣረ ቢሆንም በየገጠራ ገጠሩ የተለመዱት ግጭቶች የመባባሳቸው ሥጋት ግን አሁንም እንደጠነከረ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የደቡብ ሱዳን ሰላም እያነጋገረ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:42 0:00

XS
SM
MD
LG