በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጁባ ያሠረቻቸውን የቀድሞ ባለሥልጣናት ለቀቀች


አራቱ እሥረኞች - ደቡብ ሱዳን
አራቱ እሥረኞች - ደቡብ ሱዳን
ሳልቫ ኪር - የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት /ፎቶ - ፋይል/
ሳልቫ ኪር - የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት /ፎቶ - ፋይል/
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“በአራቱ የፖለቲካ እሥረኞች ላይ የቀረቡ ክሦች እንዲሠረዙ ትዕዛዝ የሰጠሁት የደቡብ ሱዳኑን የሰላም ንግግር ሂደት ለማፋጠን ነው” ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ ጁባ ላይ በተጠራ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሲናገሩ በአራቱ እሥረኞች የቀረቡ ክሦች እንዲሠረዙ ከአካባቢው ሃገሮች ጫና ሲደረግባቸው መቆየቱንም ተናግረዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG