በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ሁኔታ ዓለምአቀፉን ማኅበረሰብ እያሳሰበ ነው


ሳልቫ ኪር - የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት
ሳልቫ ኪር - የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት

የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት የፖለቲካ ተቃዋሚያቸው ደጋፊዎች መፈንቅለ-መንግሥት ሞከሩብኝ ባሉ ማግሥትም ዛሬ በዋና ከተማይቱ ጁባ የተኩስ ልውውጡ ቀጥሎ ውሏል፡፡




ደቡብ ሱዳን
ደቡብ ሱዳን
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት የፖለቲካ ተቃዋሚያቸው ደጋፊዎች መፈንቅለ-መንግሥት ሞከሩብኝ ባሉ ማግሥትም ዛሬ በዋና ከተማይቱ ጁባ የተኩስ ልውውጡ ቀጥሎ ውሏል፡፡

በሁከቱ ቢያንስ ሃያ ስድስት ሰው መገደሉንና በሺኾች የሚቆጠሩ ሲቪሎች መፈናቀላቸውን የመንግሥቱ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የሰዓት ዕላፊ ገደብ መደንገጋቸውን ከቢሯቸው በገለፁበት ወቅት፤ ሰኞ፣ ታኅሣስ 7/2006 ዓ.ም
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የሰዓት ዕላፊ ገደብ መደንገጋቸውን ከቢሯቸው በገለፁበት ወቅት፤ ሰኞ፣ ታኅሣስ 7/2006 ዓ.ም

የጎረቤቶቿ የሱዳንና የኬንያ መሪዎችም ለሳልቫ ኪር ስልክ እየደወሉ አለኝታነታቸውን ገልፀውላቸዋል፡፡

የሱዳን መንግሥት “ሁኔታውን በቁጥጥር ሥር አውያለሁ” ካለ በኋላ ውጊያው መቀጠሉ ያሳሰባቸው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ባን ኪ ሙንና የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናትም ገልፀዋል፡፡

ጎረቤቶቿ ሱዳንና ኬንያም እንዲሁ ሥጋታቸውን እየገለፁ ነው፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG