በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ፀበኛ መሪዎች ሰላም ለማውረድ ተስማሙ


ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማሻር - የሰላም ስምምነት ሠነድ ሲለዋወጡ፤ ግንቦት 1/2006ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ብሔራዊ ቤተመንግሥት
ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማሻር - የሰላም ስምምነት ሠነድ ሲለዋወጡ፤ ግንቦት 1/2006ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ብሔራዊ ቤተመንግሥት
ፀሎት
ፀሎት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር እና የአማፂያኑ መሪ የሆኑት የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ሪያክ ማሻር ትናንት ሌሊት አዲስ አበባ ላይ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡

በሃያ አራት ሰዓት ውስጥ ተግባራዊ የሚደረግ ተኩስ ማቆምና ታጣቂዎቻቸው ከያሉበት እንዳይንቀሣቀሱ ማድረግ ከስምምነቱ ነጥቦች መካከል ናቸው፡፡

ለዝርዝሩ ትናንት ዕኩለ ሌሊት ላይ በአዲስ አበባው ብሔራዊ ቤተመንግሥት የተካሄደውን የስምምነት ሥነ-ሥርዓት የተከታተለውን የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማሻር - የሰላም ስምምነት ሠነድ ሲለዋወጡ፤ ግንቦት 1/2006ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ብሔራዊ ቤተመንግሥት
XS
SM
MD
LG