በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወብን እና ወህዴግ ክልል የመመስረት ጥያቄ


ሶዶ
ሶዶ

የወላይታ ህዝብ ክልል የመመስረት ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ በአስቸኳይ ሕጋዊ ምላሽ እንዲሰጠው የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ /ወብን/ እና የወላይታ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ወህዴግ/ አሳሰቡ፡፡

የምርጫ ቦርድ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በደቡብ ክልል በሚነሱ በክልል የመደራጀት ጥያቄዎች ዙሪያ በአዲስ አበባ ከተማ ከምሁራናና ፖለቲከኞች ጋር ባደረገው ውይይት ጥያቄዎቹን ለመመለስ ሕገ መንግሥቱን ማሻሻል እንደሚያስፈልግ መገለፁ ተዘግቦ ነበር፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ወብን እና ወህዴግ ክልል የመመስረት ጥያቄ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG