በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ ጉማሬዎች እየሞቱ ነው


ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ ጉማሬዎች እየሞቱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ ጉማሬዎች እየሞቱ ነው

በደቡብ ክልል በሃዲያና ጉራጌ ዞኖች መካከል የሚገኘው ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ ጉማሬዎች እየሞቱ መሆኑ ታውቋል፡፡

ከክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮና ከፌዴራል የዱር እንስሣት ጥበቃ ባለሥልጣን የተውጣጡ ባለሙያዎች ወደ ፓርኩ ሄደው የጉማሬዎቹን ድንገትና በብዛት መሞት ምክንያት እያጣሩ መሆናቸውን ቢሮው አስታውቋል፡፡

ካለፈው ሣምንት እስከ ዛሬ 28 ጉማሬዎች መሞታቸውን የባህልና ቱሪዝም ቢሮው አመልክቷል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG