ዋሺንግተን ዲሲ —
ደቡብ አፍሪካዊው ፀረ ዘረኛው ስርዓት ታጋይ አህመድ ካትራዳ በ87 አመት እድሜያቸው አረፉ። ከኔልሰን ማንዴላ ጋር ሮብን ደሴት ላይ ለ18 አመታት ያህል በእስር ማቀዋል።
አህመድ ካትራዳ ሀገራቸው ደቡብ አፍሪካ በእኩልነት እንዲኖሩ መታገል የጀመሩት ገና ልጅ እያሉ ነው፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡