በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ አፍሪካ ገዢው ኤኤንሲ ፓርቲ መልዕክተኞች ቀጣዩን የፓርቲው መሪ ለመምረጥ


የደቡብ አፍሪካ ገዢው ኤኤንሲ ፓርቲ መልዕክተኞች ቀጣዩን የፓርቲው መሪ ለመምረጥ ማልደው ድምፅ መስጠት ጀምረዋል።

የደቡብ አፍሪካ ገዢው ኤኤንሲ ፓርቲ መልዕክተኞች ቀጣዩን የፓርቲው መሪ ለመምረጥ ማልደው ድምፅ መስጠት ጀምረዋል።

ይህ ምርጫ ታዲያ ቀጣዩ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ማን እንደሚሆን ፍንጭ የሚሰጥ እንደሚሆን ብዙዎች ያምናሉ።

የደቡብ አፍሪካ ገዢው ኤኤንሲ ፓርቲ መልዕክተኞች ቀጣዩን የፓርቲው መሪ ለመምረጥ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:42 0:00

ቁጥራቸው ወደ አምስት መቶ የሚጠጋ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲው አባላት ጆሃንስበርግ ወስጥ ድምፃቸውን ሊሰጡ የታቀደው ትናንት እሁድ እንደነበር ሆኖም ሂደቱ መዘግየቱ ነው የተገለጠው።

አዲሱ የፓርቲው መሪ በመጠነ ሰፊ የሙስና ቅሌት ተግባራት ተወንጅለው ከፓሪቲው መሪነት የሚወርዱትን ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማን ይተካሉ።

ዙማ ሃገሪቱ እኤአ በ2019 ሀገር አቀፍ ምርጫ እስከሄድ ስልታን ላይ ይቆያሉ።

ለኤኤንሲ መሪነት የቀረቡት ዕጩ ተፎካካሪዎች ምክትል ፕሬዚዳንቱ ሲሪል ራማፎሳ እና ሰፊ የዲፕሎማሲ ተመክሮ ያላቸው እና ባንድ ወቅት የፕሬዚዳንቱ ባለቤት የነበሩት ንኮሳዛና ላሚኒ ዙማ ናቸው።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG