በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ሱዳን ላይ የተደቀነው የከበደ የምግብ ችግር


የደቡብ ሱዳን ህፃናት በደቡብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ደቡብ ሱዳን አልቃና አቅራቢያ እአአ መስከረም 14/2021
የደቡብ ሱዳን ህፃናት በደቡብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ደቡብ ሱዳን አልቃና አቅራቢያ እአአ መስከረም 14/2021

በደቡብ ሱዳን በጎርፍ በድርቅና በግጭት የተነሳ መጪው ሃምሌ ላይ ሲደረስ ከሰባት ሚሊዮን የሚበልጥ ህዝብ ለምግብ ቀውስ ይጋለጣል ተብሏል።

ካለፈው የአውሮፓ 2021 ጀምሮ የምግብ ዋስትና ቀውሱ እየተባባሰ መሆኑ ነው የተገለጸው።

የታጣቂ ኃይሎች ግጭት መበራከቱ፣ የህዝብ መፈናቀል፣ ድርቅና ጎርፍ የመሳሰሉ የተፈጥሮ አደጋዎች ለችግሩ አስተዋጽኦ ማደረጋቸውን ነው የ ተመድ እና የደቡብ ሱዳን መንግሥት በጋራ ያወጡት ሪፖርት ያመለከተው።

በጆንጊሌ እና በፒቦር እንዲሁም ዩኒቲ እና ሌክስ ክፍላተ ሀገር እስከ መጪው የሃምሌ ወር ሰማኒያ ሰባት ሺህ ህዝብ እጅግ በበረታ ቸነፈር ይጠቃሉ ብሏል ሪፖርቱ።

XS
SM
MD
LG